Telegram Group & Telegram Channel
🧲🧲🧲በ2014 የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ!

በበጀት ዓመቱ የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ3 ዓመት ስትራቴጂና የ2014 በጀት ዓመት እቅድን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።

በበጀት ዓመቱ 3.8 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የሞባይል ኔትዎርክ አቅም ለመገንባት እቅድ እንደተያዘም ተገልጿል። የአገልግሎት ጥራትን፣ ተደራሽነትን አና የደንበኞች ተሞክሮን ለማሻሻል የሚያስችል የኔትዎርክ እና ሲስተም አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክቶች እንደሚካሄዱም ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 70 ቢሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል።

🧲😔በአዲስ አመት

ኢትዮ- ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ለደንበኞች ምቹና ቀልጣፋ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችን ይተገብራል ብለዋል።

በአሰራሩ ቅናሽ የተደረገባቸውን ጨምሮ ከዚህ በፊት ያልነበሩና ደንበኞች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገለገሉባቸውን አሰራሮች ይተግብራል ብለዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከዛሬ ጀምሮ ፓኬጅ ሲጠቀሙ የ20 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።

በአዲስ አመት ለአንድ ወር የሚቆይ አደይ አበባ የተሰኘ የሞባይል ፓኬጅ አገልገሎት 44 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ስራ ላይ ይውላል ብለዋል።

የንግድ ተቋማት ፓኬጅ ገዝተው በአጭር የፅሁፍ መልእክት መረጃ የሚቀያየሩበት የ68 በመቶ ቅናሽ ያለው አሰራርም ይጀመራል ብለዋል።

Via EBC
#AddisTechShow
@AddisTechShow



tg-me.com/addistechshow/1639
Create:
Last Update:

🧲🧲🧲በ2014 የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ!

በበጀት ዓመቱ የ5ጂ ሞባይል ቴክኖሎጂ ሙከራ እንደሚደረግ ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኢትዮ ቴሌኮም የ3 ዓመት ስትራቴጂና የ2014 በጀት ዓመት እቅድን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።

በበጀት ዓመቱ 3.8 ሚሊዮን ተጨማሪ ደንበኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል የሞባይል ኔትዎርክ አቅም ለመገንባት እቅድ እንደተያዘም ተገልጿል። የአገልግሎት ጥራትን፣ ተደራሽነትን አና የደንበኞች ተሞክሮን ለማሻሻል የሚያስችል የኔትዎርክ እና ሲስተም አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክቶች እንደሚካሄዱም ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 70 ቢሊየን ብር ለማግኘት አቅዶ እየሠራ እንደሆነ አስታውቋል።

🧲😔በአዲስ አመት

ኢትዮ- ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ ለደንበኞች ምቹና ቀልጣፋ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችን ይተገብራል ብለዋል።

በአሰራሩ ቅናሽ የተደረገባቸውን ጨምሮ ከዚህ በፊት ያልነበሩና ደንበኞች በቀላሉና በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገለገሉባቸውን አሰራሮች ይተግብራል ብለዋል።

የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ከዛሬ ጀምሮ ፓኬጅ ሲጠቀሙ የ20 በመቶ ቅናሽ ያገኛሉ።

በአዲስ አመት ለአንድ ወር የሚቆይ አደይ አበባ የተሰኘ የሞባይል ፓኬጅ አገልገሎት 44 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ስራ ላይ ይውላል ብለዋል።

የንግድ ተቋማት ፓኬጅ ገዝተው በአጭር የፅሁፍ መልእክት መረጃ የሚቀያየሩበት የ68 በመቶ ቅናሽ ያለው አሰራርም ይጀመራል ብለዋል።

Via EBC
#AddisTechShow
@AddisTechShow

BY Addis Tech Show




Share with your friend now:
tg-me.com/addistechshow/1639

View MORE
Open in Telegram


Addis Tech Show Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Secret Chats of Telegram

Secret Chats are one of the service’s additional security features; it allows messages to be sent with client-to-client encryption. This setup means that, unlike regular messages, these secret messages can only be accessed from the device’s that initiated and accepted the chat. Additionally, Telegram notes that secret chats leave no trace on the company’s services and offer a self-destruct timer.

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.Addis Tech Show from sg


Telegram Addis Tech Show
FROM USA